LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 114 · መካዊ

النَّاسِ

አን-ናስ

ሰዎቹ · 6 አንቀጾች

۞

قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 604

مَلِكِ ٱلنَّاسِ

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

2
ጁዝ 30ገጽ 604

إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

3
ጁዝ 30ገጽ 604

مِن شَرِّ ٱلْوَسْوَاسِ ٱلْخَنَّاسِ

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

4
ጁዝ 30ገጽ 604

ٱلَّذِى يُوَسْوِسُ فِى صُدُورِ ٱلنَّاسِ

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 604

مِنَ ٱلْجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

6
ጁዝ 30ገጽ 604