إِذَا وَقَعَتِ ٱلْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
1
ጁዝ 27ገጽ 534
ሱራ 56 · መካዊ
የተከሰተቺው · 96 አንቀጾች
إِذَا وَقَعَتِ ٱلْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
خَافِضَةٌۭ رَّافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
إِذَا رُجَّتِ ٱلْأَرْضُ رَجًّۭا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
وَبُسَّتِ ٱلْجِبَالُ بَسًّۭا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
فَكَانَتْ هَبَآءًۭ مُّنۢبَثًّۭا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
وَكُنتُمْ أَزْوَٰجًۭا ثَلَٰثَةًۭ
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
فَأَصْحَٰبُ ٱلْمَيْمَنَةِ مَآ أَصْحَٰبُ ٱلْمَيْمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
وَأَصْحَٰبُ ٱلْمَشْـَٔمَةِ مَآ أَصْحَٰبُ ٱلْمَشْـَٔمَةِ
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
وَٱلسَّٰبِقُونَ ٱلسَّٰبِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡