يَٰٓأَيُّهَا ٱلْمُدَّثِّرُ
አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ!
1
ጁዝ 29ገጽ 575
ሱራ 74 · መካዊ
የተከደነው · 56 አንቀጾች
يَٰٓأَيُّهَا ٱلْمُدَّثِّرُ
አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ!
قُمْ فَأَنذِرْ
ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡
وَرَبَّكَ فَكَبِّرْ
ጌታህንም አክብር፡፡
وَثِيَابَكَ فَطَهِّرْ
ልብስህንም አጥራ፡፡
وَٱلرُّجْزَ فَٱهْجُرْ
ጣዖትንም ራቅ፡፡
وَلَا تَمْنُن تَسْتَكْثِرُ
ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስለለ
وَلِرَبِّكَ فَٱصْبِرْ
ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡
فَإِذَا نُقِرَ فِى ٱلنَّاقُورِ
በቀንዱም በተነፋ ጊዜ (ነገሩ ይበረታል)፡፡
فَذَٰلِكَ يَوْمَئِذٍۢ يَوْمٌ عَسِيرٌ
ይህም (ጊዜ) ያ ቀን አስቸጋሪ ቀን ነው፡፡
عَلَى ٱلْكَٰفِرِينَ غَيْرُ يَسِيرٍۢ
በከሓዲዎች ላይ ገር ያልኾነ ነው፡፡