LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 91 · መካዊ

الشَّمۡسِ

አሽ-ሸምስ

ፀሐይቱ · 15 አንቀጾች

۞

وَٱلشَّمْسِ وَضُحَىٰهَا

በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 595

وَٱلْقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا

በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤

2
ጁዝ 30ገጽ 595

وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا

በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤

3
ጁዝ 30ገጽ 595

وَٱلَّيْلِ إِذَا يَغْشَىٰهَا

በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤

4
ጁዝ 30ገጽ 595

وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا

በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤

5
ጁዝ 30ገጽ 595

وَٱلْأَرْضِ وَمَا طَحَىٰهَا

በምድሪቱም በዘረጋትም፤

6
ጁዝ 30ገጽ 595

وَنَفْسٍۢ وَمَا سَوَّىٰهَا

በነፍስም ባስተካከላትም፤

7
ጁዝ 30ገጽ 595

فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَىٰهَا

አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 595

قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّىٰهَا

(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 595

وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا

(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡

10
ጁዝ 30ገጽ 595