LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 96 · መካዊ

العَلَقِ

አል-ዐለቅ

የረጋ ደሙ · 19 አንቀጾች

۞

ٱقْرَأْ بِٱسْمِ رَبِّكَ ٱلَّذِى خَلَقَ

አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 597

خَلَقَ ٱلْإِنسَٰنَ مِنْ عَلَقٍ

ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡

2
ጁዝ 30ገጽ 597

ٱقْرَأْ وَرَبُّكَ ٱلْأَكْرَمُ

አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤

3
ጁዝ 30ገጽ 597

ٱلَّذِى عَلَّمَ بِٱلْقَلَمِ

ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡

4
ጁዝ 30ገጽ 597

عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ

ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 597

كَلَّآ إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لَيَطْغَىٰٓ

በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡

6
ጁዝ 30ገጽ 597

أَن رَّءَاهُ ٱسْتَغْنَىٰٓ

ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡

7
ጁዝ 30ገጽ 597

إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ ٱلرُّجْعَىٰٓ

መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 597

أَرَءَيْتَ ٱلَّذِى يَنْهَىٰ

አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 597

عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰٓ

ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤

10
ጁዝ 30ገጽ 597