LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 100 · መካዊ

العَادِيَاتِ

አል-ዓዲያት

ሯጮቹ · 11 አንቀጾች

۞

وَٱلْعَٰدِيَٰتِ ضَبْحًۭا

እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 599

فَٱلْمُورِيَٰتِ قَدْحًۭا

(በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤

2
ጁዝ 30ገጽ 599

فَٱلْمُغِيرَٰتِ صُبْحًۭا

በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤

3
ጁዝ 30ገጽ 599

فَأَثَرْنَ بِهِۦ نَقْعًۭا

በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤

4
ጁዝ 30ገጽ 599

فَوَسَطْنَ بِهِۦ جَمْعًا

በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 599

إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٌۭ

ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡

6
ጁዝ 30ገጽ 599

وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌۭ

እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡

7
ጁዝ 30ገጽ 599

وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلْخَيْرِ لَشَدِيدٌ

እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 599

۞ أَفَلَا يَعْلَمُ إِذَا بُعْثِرَ مَا فِى ٱلْقُبُورِ

(ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤

9
ጁዝ 30ገጽ 599

وَحُصِّلَ مَا فِى ٱلصُّدُورِ

በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡

10
ጁዝ 30ገጽ 600