إِذَا جَآءَ نَصْرُ ٱللَّهِ وَٱلْفَتْحُ
የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤
1
ጁዝ 30ገጽ 603
ሱራ 110 · መዲናዊ
እርዳታው · 3 አንቀጾች
إِذَا جَآءَ نَصْرُ ٱللَّهِ وَٱلْفَتْحُ
የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤
وَرَأَيْتَ ٱلنَّاسَ يَدْخُلُونَ فِى دِينِ ٱللَّهِ أَفْوَاجًۭا
ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤
فَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ وَٱسْتَغْفِرْهُ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ تَوَّابًۢا
ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡