LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 111 · መካዊ

المَسَدِ

አል-መሰድ

የዘንባባ ገመዱ · 5 አንቀጾች

۞

تَبَّتْ يَدَآ أَبِى لَهَبٍۢ وَتَبَّ

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 603

مَآ أَغْنَىٰ عَنْهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

2
ጁዝ 30ገጽ 603

سَيَصْلَىٰ نَارًۭا ذَاتَ لَهَبٍۢ

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

3
ጁዝ 30ገጽ 603

وَٱمْرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلْحَطَبِ

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

4
ጁዝ 30ገጽ 603

فِى جِيدِهَا حَبْلٌۭ مِّن مَّسَدٍۭ

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 603