LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 79 · መካዊ

النَّازِعَاتِ

አን-ናዚዓት

የሚነጥቁት · 46 አንቀጾች

۞

وَٱلنَّٰزِعَٰتِ غَرْقًۭا

በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤

1
ጁዝ 30ገጽ 583

وَٱلنَّٰشِطَٰتِ نَشْطًۭا

በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤

2
ጁዝ 30ገጽ 583

وَٱلسَّٰبِحَٰتِ سَبْحًۭا

መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤

3
ጁዝ 30ገጽ 583

فَٱلسَّٰبِقَٰتِ سَبْقًۭا

መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤

4
ጁዝ 30ገጽ 583

فَٱلْمُدَبِّرَٰتِ أَمْرًۭا

ነገርንም አስተናባሪዎች በኾኑት (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 583

يَوْمَ تَرْجُفُ ٱلرَّاجِفَةُ

ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤

6
ጁዝ 30ገጽ 583

تَتْبَعُهَا ٱلرَّادِفَةُ

ለጣቂይቱ የምትከተላት ስትኾን (ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡

7
ጁዝ 30ገጽ 583

قُلُوبٌۭ يَوْمَئِذٍۢ وَاجِفَةٌ

በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 583

أَبْصَٰرُهَا خَٰشِعَةٌۭ

ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 583

يَقُولُونَ أَءِنَّا لَمَرْدُودُونَ فِى ٱلْحَافِرَةِ

«እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ኹነታ ተመላሾች ነን?» ይላሉ፡፡

10
ጁዝ 30ገጽ 583