LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 83 · መካዊ

المُطَفِّفِينَ

አል-ሙጠፊፊን

የሚያጎድሉት · 36 አንቀጾች

۞

وَيْلٌۭ لِّلْمُطَفِّفِينَ

ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 587

ٱلَّذِينَ إِذَا ٱكْتَالُوا۟ عَلَى ٱلنَّاسِ يَسْتَوْفُونَ

ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡

2
ጁዝ 30ገጽ 587

وَإِذَا كَالُوهُمْ أَو وَّزَنُوهُمْ يُخْسِرُونَ

ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡

3
ጁዝ 30ገጽ 587

أَلَا يَظُنُّ أُو۟لَٰٓئِكَ أَنَّهُم مَّبْعُوثُونَ

እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን?

4
ጁዝ 30ገጽ 587

لِيَوْمٍ عَظِيمٍۢ

በታላቁ ቀን፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 587

يَوْمَ يَقُومُ ٱلنَّاسُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ

ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡

6
ጁዝ 30ገጽ 587

كَلَّآ إِنَّ كِتَٰبَ ٱلْفُجَّارِ لَفِى سِجِّينٍۢ

በእውነት የከሓዲዎቹ (የሰላቢዎቹ) መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፡፡

7
ጁዝ 30ገጽ 588

وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا سِجِّينٌۭ

ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?

8
ጁዝ 30ገጽ 588

كِتَٰبٌۭ مَّرْقُومٌۭ

የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 588

وَيْلٌۭ يَوْمَئِذٍۢ لِّلْمُكَذِّبِينَ

ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡

10
ጁዝ 30ገጽ 588