وَيْلٌۭ لِّلْمُطَفِّفِينَ
ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡
1
ጁዝ 30ገጽ 587
ሱራ 83 · መካዊ
የሚያጎድሉት · 36 አንቀጾች
وَيْلٌۭ لِّلْمُطَفِّفِينَ
ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡
ٱلَّذِينَ إِذَا ٱكْتَالُوا۟ عَلَى ٱلنَّاسِ يَسْتَوْفُونَ
ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡
وَإِذَا كَالُوهُمْ أَو وَّزَنُوهُمْ يُخْسِرُونَ
ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡
أَلَا يَظُنُّ أُو۟لَٰٓئِكَ أَنَّهُم مَّبْعُوثُونَ
እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን?
لِيَوْمٍ عَظِيمٍۢ
በታላቁ ቀን፡፡
يَوْمَ يَقُومُ ٱلنَّاسُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡
كَلَّآ إِنَّ كِتَٰبَ ٱلْفُجَّارِ لَفِى سِجِّينٍۢ
በእውነት የከሓዲዎቹ (የሰላቢዎቹ) መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፡፡
وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا سِجِّينٌۭ
ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
كِتَٰبٌۭ مَّرْقُومٌۭ
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡
وَيْلٌۭ يَوْمَئِذٍۢ لِّلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡