LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 84 · መካዊ

الانشِقَاقِ

አል-ኢንሺቃቅ

መሰንጠቁ · 25 አንቀጾች

۞

إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنشَقَّتْ

ሰማይ በተቀደደች ጊዜ፤

1
ጁዝ 30ገጽ 589

وَأَذِنَتْ لِرَبِّهَا وَحُقَّتْ

ለጌታዋም (ትዕዛዝ) በሰማች ጊዜ፤ (ልትሰማ) ተገባትም፤

2
ጁዝ 30ገጽ 589

وَإِذَا ٱلْأَرْضُ مُدَّتْ

ምድርም በተለጠጠች ጊዜ፤

3
ጁዝ 30ገጽ 589

وَأَلْقَتْ مَا فِيهَا وَتَخَلَّتْ

በውስጧ ያለውንም ሁሉ በጣለችና ባዶ በኾነች ጊዜ፤

4
ጁዝ 30ገጽ 589

وَأَذِنَتْ لِرَبِّهَا وَحُقَّتْ

ለጌታዋም በሰማች ጊዜ፤ (መስማት) ተገባትም፤ (ሰው ሁሉ ሥራውን ይገናኛል)፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 589

يَٰٓأَيُّهَا ٱلْإِنسَٰنُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدْحًۭا فَمُلَٰقِيهِ

አንተ ሰው ሆይ! አንተ ጌታህን (በሞት) እስከምትገናኝ ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፤ ተገናኚውም ነህ፡፡

6
ጁዝ 30ገጽ 589

فَأَمَّا مَنْ أُوتِىَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ

መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ፤

7
ጁዝ 30ገጽ 589

فَسَوْفَ يُحَاسَبُ حِسَابًۭا يَسِيرًۭا

በእርግጥ ቀላልን ምርመራ ይመረመራል፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 589

وَيَنقَلِبُ إِلَىٰٓ أَهْلِهِۦ مَسْرُورًۭا

ወደ ቤተሰቦቹም ተደሳች ኾኖ ይመለሳል፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 589

وَأَمَّا مَنْ أُوتِىَ كِتَٰبَهُۥ وَرَآءَ ظَهْرِهِۦ

መጽሐፉን በጀርባው ኋላ የተሰጠ ሰውማ፤

10
ጁዝ 30ገጽ 589