LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 85 · መካዊ

البُرُوجِ

አል-ቡሩጅ

የክብር ስፍራዎቹ · 22 አንቀጾች

۞

وَٱلسَّمَآءِ ذَاتِ ٱلْبُرُوجِ

የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 590

وَٱلْيَوْمِ ٱلْمَوْعُودِ

በተቀጠረው ቀንም፤

2
ጁዝ 30ገጽ 590

وَشَاهِدٍۢ وَمَشْهُودٍۢ

በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡

3
ጁዝ 30ገጽ 590

قُتِلَ أَصْحَٰبُ ٱلْأُخْدُودِ

የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡

4
ጁዝ 30ገጽ 590

ٱلنَّارِ ذَاتِ ٱلْوَقُودِ

የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 590

إِذْ هُمْ عَلَيْهَا قُعُودٌۭ

እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡

6
ጁዝ 30ገጽ 590

وَهُمْ عَلَىٰ مَا يَفْعَلُونَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ شُهُودٌۭ

እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡

7
ጁዝ 30ገጽ 590

وَمَا نَقَمُوا۟ مِنْهُمْ إِلَّآ أَن يُؤْمِنُوا۟ بِٱللَّهِ ٱلْعَزِيزِ ٱلْحَمِيدِ

ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 590

ٱلَّذِى لَهُۥ مُلْكُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ وَٱللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ شَهِيدٌ

በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 590

إِنَّ ٱلَّذِينَ فَتَنُوا۟ ٱلْمُؤْمِنِينَ وَٱلْمُؤْمِنَٰتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا۟ فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ عَذَابُ ٱلْحَرِيقِ

እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡

10
ጁዝ 30ገጽ 590