LogoQuranEthiopia.com

ሱራ 93 · መካዊ

الضُّحَىٰ

አድ-ዱሐ

ረፋዱ · 11 አንቀጾች

۞

وَٱلضُّحَىٰ

በረፋዱ እምላለሁ፡፡

1
ጁዝ 30ገጽ 596

وَٱلَّيْلِ إِذَا سَجَىٰ

በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤

2
ጁዝ 30ገጽ 596

مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ

ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡

3
ጁዝ 30ገጽ 596

وَلَلْءَاخِرَةُ خَيْرٌۭ لَّكَ مِنَ ٱلْأُولَىٰ

መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

4
ጁዝ 30ገጽ 596

وَلَسَوْفَ يُعْطِيكَ رَبُّكَ فَتَرْضَىٰٓ

ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡

5
ጁዝ 30ገጽ 596

أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًۭا فَـَٔاوَىٰ

የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡

6
ጁዝ 30ገጽ 596

وَوَجَدَكَ ضَآلًّۭا فَهَدَىٰ

የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡

7
ጁዝ 30ገጽ 596

وَوَجَدَكَ عَآئِلًۭا فَأَغْنَىٰ

ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡

8
ጁዝ 30ገጽ 596

فَأَمَّا ٱلْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ

የቲምንማ አትጨቁን፡፡

9
ጁዝ 30ገጽ 596

وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنْهَرْ

ለማኝንም አትገላምጥ፡፡

10
ጁዝ 30ገጽ 596