أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
1
ጁዝ 30ገጽ 596
ሱራ 94 · መካዊ
የልብ መከፈቱ · 8 አንቀጾች
أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
وَوَضَعْنَا عَنكَ وِزْرَكَ
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ٱلَّذِىٓ أَنقَضَ ظَهْرَكَ
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
فَإِنَّ مَعَ ٱلْعُسْرِ يُسْرًا
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
إِنَّ مَعَ ٱلْعُسْرِ يُسْرًۭا
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
فَإِذَا فَرَغْتَ فَٱنصَبْ
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرْغَب
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡