هَلْ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلْغَٰشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
1
ጁዝ 30ገጽ 592
ሱራ 88 · መካዊ
የሚሸፍነው · 26 አንቀጾች
هَلْ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلْغَٰشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
وُجُوهٌۭ يَوْمَئِذٍ خَٰشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
عَامِلَةٌۭ نَّاصِبَةٌۭ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةًۭ
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ ءَانِيَةٍۢ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍۢ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِى مِن جُوعٍۢ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
وُجُوهٌۭ يَوْمَئِذٍۢ نَّاعِمَةٌۭ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌۭ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
فِى جَنَّةٍ عَالِيَةٍۢ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡